ወደ ዋና ይዘት ዘለው ይሂዱ

እግዚአቤርን ለመግለፅ....


እግዚያቤርን ለመግለፅ ሦስት ቃላትን እንጠቀማለን፡፡ የመጀመሪያው እግዚያብሄር ሁሉን አዋቂ (Omniscient) ነው የሚል ነው፡፡ ሁለተኛው የትም ቦታ የሚገኝ (Omnipresent) ነው፡፡ ሦስተኛው ምንም የማይሳነው (Omnipotent) የሚል ነው፡፡

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

የአፄ ፋሲል ግንብ - ጎንደር

ትዝታ ነሽ ለ'ኔ

አፄ ቴዎድሮስ

ስለ አፄ ቴዎድሮስ ከተባሉት...